20120913

ድምጻዊት አቦነሽ አድነው ዘፈን አቁማ ዘማሪት መሆኗን አስታወቀች


"ባላገሩ" በተሰኘው አልበሟ የምትታወቀው ድምጻዊት አቦነሽ አድነው ሙዚቃ ማቆሟን እና ወደ ዘማሪነት መግባቷን ይፋ አደረገች::
ድምጻዊቷ ካሁን በኋላ በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ስርዓት መሰረት እግዚአብሔርን አመሰግነዋለዉም ብላለች::
"ይህን ዉሳኔ ለመወሰን 5 ኣመታት ያህል ፈጅቶብኛል " ያለችው ድምጻዊቷ "ማታ ማታ ስዘፍን  ቃሉን እራብ ነበር ጠዋት ቤተክርስትያን ለቅዳሴ ባልደርስም ቃሉን ስመቼ ስመለስ ልቤን ያጸናልኝ ነበር " ካለች በኋላ "በአዲሱ አመት አሮጌዉ ማንነቴን ቀይሮ እዚህ በ ቤቱ እድገኝ እና ቆሜ እንድዘመር  እግዚአብሔር ስለረዳኝ አመሰግለዋለው "በማለት
 "አበረታኝ ክንድህ ጌታዬ
አበረታኝ ፍቅርህ አምላኬ
 በስምህ ድኛለው ፀጋህ
በማደሪያህ ሆኘ ስጠራህ "የሚለዉን የዘማሪ ዳግምዊን  መዝሙር ዘምራለች:: ቀሲስ መምህር ተስፋዬ መቆያ አያይዘው እንደተናገሩት የጠፉ ወገኖቻችን ተመልሰው ለጌታ ክበር እንዲዘመሩ ሁላችንም በፍቅር በአንድነት እንቁም የሚል መልክት አስተላልፈዋል::
የቀድሞዋን ድምጻዊት አቦነሽ አድነዉን ምስክርነት የሚያሳየዉን video ይመልከቱ


9 comments:

  1. እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አደረገልን ደስም አለን!
    እግዚአብሔር የእህታችንን መመለስ አጽንቶ ይጠብቅልን፡፡ እርሱ ቃሉ የታመነ ነው ወደ እሱ የተመለሱትን ይጠብቃልና አስቀድሞም ለጠፋን ለእኛ ድህነት መጥቷልና፡፡ ደስ ብሎናል!

    ReplyDelete
  2. Afalgugn - firedulign part one

    ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት (መላከ ብርሃናት ገብረ ሥላሴ) የሕይወት ታሪክ ባጭሩ
    ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የተወለደው በደብረ ታቦር አውራጃ ነው። እድሜው የ 15 አመት ልጅ ጎረምሳ ሲሆን ወ/ሪት ውድነሽ ሳሙኤል የምትባል አንዲት ኮረዳ ጋር በፍቅር መኖር የጀመረበት ወቅት ነበር። ከእለታት በአንዱ ቀን ከልጂቱ ጋር ጮቤ ሲረግጡ (ግብረ ሥጋ ግንኙነት) በማድረጉና ልጅቱን ገና በ14 አመቷ ስለደፈራት፤ የልጅቷም አባት በመስማቱ ልጄን በለጋ እድሜዋ እንደዚህ ያደረጋት ማነው? እገላለሁ በማለቱ፤ በሽማግሌ ቢለመኑም አምቢ አሻፈረኝ በማለታቸው ምክንያት ከደብረ ታቦር ከተማ ታደሰ አለምነህ የኋላ
    እሸት ከደብረታቦር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሸሽቶ ወደ አጎታቸው አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ አሉበት አዲስ አበባ እንዲቀመጥ ተደረገ። ከ3 አመት በኋላ ከካዛንቺስ ክፍለ ከተማ ወ/ሪት እቴነሽ ማሞ የምትባል አንዲት የደብረታቦር ተወላጅ የሆነች መልከ መልካም ወጣትን ልጅ ከደብተራዎች ጋር በመነጋገር እጀሰብ አሰርቶ ልጅቱን እንደፈለገ ሲጫወትባት እንደነበር እና እቴነሽን እንደፈለገ እየጠራ ዛሬ አምሮኛል በማለት ይገናኛት እንደነበር፤ በድፍረት ይቀድስበት ከነበረው ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የነበሩ ምዕመናን ይናገራሉ። የልጅቱም ቤተሰብ እባክህን ወይ አግባት አለበለዚያ ደግሞ ለሌላ እንዳራት፤ ባክህን ባትጫወትባት? ብለው ቢጠይቁት… እሷ ወደደችኝ እንጂ በግድ ከእኔ ጋር አብረሽኝ ኑሪ አላልኳት እያለ በድፍረት ሲያሟርጥ እንደነበር የአባካቢ ሽማግሎች ይናገራሉ፤ ቢኆንም በዚህ ሁኔታ ሲኖር ሳለ በመሃል እቴነሽ አርግዛ ቁጭ አለች፤ ትንሽ ግብዣ አድርገው ቀለበት ሰርግ ቢጤ አደረጉ። ቢሆንም ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የአሁኑ አባ ገብረ ሥላሴ ልጁ እንዲወለድ ስላልፈለገ አስወጭው አላስወጣም ጭቅጭቅ ሆነ፤ በመሃል እሳ አሸነፈችና ልጁ ተወለደ። በዚህን ጊዜ እሱም ቆሎሽን ሸጠሽ አሳድጊ እንጂ ሳይፈለግ የመጣ ልጅ አላሳድግም በማለት ይናገራት እንደነበርና አማላጅም ቢላክበት እንደማይቀበልና ለክህነቱም አስቸጋሪ እንደሚሆንበት ቢነገረውም በጊዜው ቤተ ክህነት የእሱ ዘመዶች ስለሆኑ ይህን አስቀያሚ ግብሩን ዝም ብለው እንዲቀድስ ያደርጉት ነበር። ከተወሰነ ወራት በኋላ የውድነሽ አባት ሳሙኤል አዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ በቅዳሴ ተቀጥሮ እየሰራ መሆኑን ስለሰሙ ታደሰን ለመበቀል ጉዞአቸውን ወደ አዲስ አበባ ተመሙ። አዲስ አበባ ሳይደርሱ የታደሰ ቤተሰቦች አስቀድመው ነግረውት ነበርና ለተወሰነ ጊዜ ከአክስቱ ጋር ተቀመጠ። ከዚያም ወያኔ ገባ በሚል ሰበብ ወደ ኬንያ ወጣ። አጋጣሚ ሆኖለት ፖለቲካው የተጋነነበት ወቅት ስለነበር እሱም እድል አግኝቶ ወደ አሜሪካ መጣ። አሜሪካም ከመጣም በኋላ መጀመሪያ ጉዞውን ወደ ኦክላንድ አድርጎ ነበር። ነገር ግን አቡነ መልከ ጼዴቅ የታደሰ የኋላ እሸትን የአሁኑ የውሸቱ ቄስ (መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ)፤ የ እውነት አገልጋይ በመምሰል ጺሙን አንዠርጎና ቅዱስ መስሎ በመኖር እየበጠበጠ ይገኛል። ሃገሩ አሜሪካ ሆኖበት እንጂ ሴቶቹን እያባበለ ለመሰረር ይወድ ነበር። ዝም ብላችሁ ተመልከቱት እስኪ አመለካከቱ ምን ይመስላል? ብቻ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እንደዚህ አይነት ደፋር እና ዲያቢሎስ አይተን ሰምተን አናውቅም። ም ዕመናን ልብ ብላችሁ ከሆነ ወያኔ ካልወደቀ በቀር ሃገር የለኝም፤ ወደ ሃገር ቤትም አልመለስም በማለት የሰራውን ክፉ ስራ በማስተባበል ሁልጊዜ ይናገራል። ጊዜ ይፈርዳል፤ የ እነዚህ ልጆች እንባ እግዚአብሔር ያያል፤ እነሱ ህልውናቸው፤ ሞራላቸውማ ህሊናቸው በዚህ ክፉ ሰው ተገፎ እሱ ከዚህ የህዝብ ገንዘብ እና የህዝብ እንጀራ እየበላ ይኖራል። እግዚአብሔር ይፈርዳል

    ReplyDelete
  3. Afalgugn - firedulign (we heard he is in seattle gebriel church0

    ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት (መላከ ብርሃናት ገብረ ሥላሴ) የሕይወት ታሪክ ባጭሩ
    ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የተወለደው በደብረ ታቦር አውራጃ ነው። እድሜው የ 15 አመት ልጅ ጎረምሳ ሲሆን ወ/ሪት ውድነሽ ሳሙኤል የምትባል አንዲት ኮረዳ ጋር በፍቅር መኖር የጀመረበት ወቅት ነበር። ከእለታት በአንዱ ቀን ከልጂቱ ጋር ጮቤ ሲረግጡ (ግብረ ሥጋ ግንኙነት) በማድረጉና ልጅቱን ገና በ14 አመቷ ስለደፈራት፤ የልጅቷም አባት በመስማቱ ልጄን በለጋ እድሜዋ እንደዚህ ያደረጋት ማነው? እገላለሁ በማለቱ፤ በሽማግሌ ቢለመኑም አምቢ አሻፈረኝ በማለታቸው ምክንያት ከደብረ ታቦር ከተማ ታደሰ አለምነህ የኋላ
    እሸት ከደብረታቦር ከተማ ወደ አዲስ አበባ ሸሽቶ ወደ አጎታቸው አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ አሉበት አዲስ አበባ እንዲቀመጥ ተደረገ። ከ3 አመት በኋላ ከካዛንቺስ ክፍለ ከተማ ወ/ሪት እቴነሽ ማሞ የምትባል አንዲት የደብረታቦር ተወላጅ የሆነች መልከ መልካም ወጣትን ልጅ ከደብተራዎች ጋር በመነጋገር እጀሰብ አሰርቶ ልጅቱን እንደፈለገ ሲጫወትባት እንደነበር እና እቴነሽን እንደፈለገ እየጠራ ዛሬ አምሮኛል በማለት ይገናኛት እንደነበር፤ በድፍረት ይቀድስበት ከነበረው ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የነበሩ ምዕመናን ይናገራሉ። የልጅቱም ቤተሰብ እባክህን ወይ አግባት አለበለዚያ ደግሞ ለሌላ እንዳራት፤ ባክህን ባትጫወትባት? ብለው ቢጠይቁት… እሷ ወደደችኝ እንጂ በግድ ከእኔ ጋር አብረሽኝ ኑሪ አላልኳት እያለ በድፍረት ሲያሟርጥ እንደነበር የአባካቢ ሽማግሎች ይናገራሉ፤ ቢኆንም በዚህ ሁኔታ ሲኖር ሳለ በመሃል እቴነሽ አርግዛ ቁጭ አለች፤ ትንሽ ግብዣ አድርገው ቀለበት ሰርግ ቢጤ አደረጉ። ቢሆንም ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የአሁኑ አባ ገብረ ሥላሴ ልጁ እንዲወለድ ስላልፈለገ አስወጭው አላስወጣም ጭቅጭቅ ሆነ፤ በመሃል እሳ አሸነፈችና ልጁ ተወለደ። በዚህን ጊዜ እሱም ቆሎሽን ሸጠሽ አሳድጊ እንጂ ሳይፈለግ የመጣ ልጅ አላሳድግም በማለት ይናገራት እንደነበርና አማላጅም ቢላክበት እንደማይቀበልና ለክህነቱም አስቸጋሪ እንደሚሆንበት ቢነገረውም በጊዜው ቤተ ክህነት የእሱ ዘመዶች ስለሆኑ ይህን አስቀያሚ ግብሩን ዝም ብለው እንዲቀድስ ያደርጉት ነበር። ከተወሰነ ወራት በኋላ የውድነሽ አባት ሳሙኤል አዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ በቅዳሴ ተቀጥሮ እየሰራ መሆኑን ስለሰሙ ታደሰን ለመበቀል ጉዞአቸውን ወደ አዲስ አበባ ተመሙ። አዲስ አበባ ሳይደርሱ የታደሰ ቤተሰቦች አስቀድመው ነግረውት ነበርና ለተወሰነ ጊዜ ከአክስቱ ጋር ተቀመጠ። ከዚያም ወያኔ ገባ በሚል ሰበብ ወደ ኬንያ ወጣ። አጋጣሚ ሆኖለት ፖለቲካው የተጋነነበት ወቅት ስለነበር እሱም እድል አግኝቶ ወደ አሜሪካ መጣ። አሜሪካም ከመጣም በኋላ መጀመሪያ ጉዞውን ወደ ኦክላንድ አድርጎ ነበር። ነገር ግን አቡነ መልከ ጼዴቅ የታደሰ የኋላ እሸትን የአሁኑ የውሸቱ ቄስ (መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ)፤ የ እውነት አገልጋይ በመምሰል ጺሙን አንዠርጎና ቅዱስ መስሎ በመኖር እየበጠበጠ ይገኛል። ሃገሩ አሜሪካ ሆኖበት እንጂ ሴቶቹን እያባበለ ለመሰረር ይወድ ነበር። ዝም ብላችሁ ተመልከቱት እስኪ አመለካከቱ ምን ይመስላል? ብቻ በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እንደዚህ አይነት ደፋር እና ዲያቢሎስ አይተን ሰምተን አናውቅም። ም ዕመናን ልብ ብላችሁ ከሆነ ወያኔ ካልወደቀ በቀር ሃገር የለኝም፤ ወደ ሃገር ቤትም አልመለስም በማለት የሰራውን ክፉ ስራ በማስተባበል ሁልጊዜ ይናገራል። ጊዜ ይፈርዳል፤ የ እነዚህ ልጆች እንባ እግዚአብሔር ያያል፤ እነሱ ህልውናቸው፤ ሞራላቸውማ ህሊናቸው በዚህ ክፉ ሰው ተገፎ እሱ ከዚህ የህዝብ ገንዘብ እና የህዝብ እንጀራ እየበላ ይኖራል። እግዚአብሔር ይፈርዳል

    ReplyDelete
  4. part two tadesse alemneh yehualashet (yewushet simu melake birhanat gebre silasse)
    አሁን ደግሞ ስለ ቤተ ክርስቲያን ሕይወት ያሳለፋቸውን በዝርዝር እነሆ
    በኢትዮጵያ
    1- ቅድስት ሥላሴ በነበረበት ወቅት እቴነሽን (18 አመት ልጅ) በመድፈሩ ምክንያት ብዙ ሰው ቢቃወምም በእለቱ የነበሩት የቤተ ክህነቱ አገልጋዮች ዘመዶቹ ስለነበሩ ሊባረር አልቻለም
    2- ሰውን ከሰው ጋር በነገር በማጋጨት ምክንያት ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ትረበሽ እንደነበር
    3- ከወጣት ሰንበት ትምህርት ቤት ጋር በፍጹም አይጣጣምም ነበር
    4- የቤተ ክርስቲያን እውቀቱ ከሌሎች ጋር ሲነጻጸር ምንም እውቀት የሌለው ስለነበር ቅዳሴ ብቻ መቀደስ ነበር ሥራው
    5- ደብረ ታቦር በነበረበት ወቅት ውድነሽን አስረግዞ በመጥፋቱ ምክንያት ሸሽቶ እንዳመለጠ እና አቶ ሳሙኤልም የልጃቸው ሞራል በመነካቱ ምክንያት ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸትን ለሁለተኛ ጊዜ ሃገሯን እንደማይረግጣት፤ ሰውየውም በህይወት እያሉ እሱ ወደዛ አካባቢ ቢሄድ እንደሚገድሉት ቤተሰቡን እንዳስጠነቀቁት
    6- ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የአሁኑ የውሸት መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ ወያኔ ይገለኛል በሚል ሰበብ ወደ ሃገር ቤት መሄድ እንደማይፈልግ አብዝቶ ይናገራል ነገር ግን እውነቱ የልጆቹ እንባ ይፈርዳል
    7- በቅርቡ የዛሬ 6 አመት ገደማ ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት (መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ) በኬንያ አድርጎ ለማንንም ሳይናገር ኢትዮጵያ ተደብቆ ገባ፤ እናቱም እኔ ከመሞቴ በፊት ባክህን አግባ ብላ ወተወተችው ። እሱም አማራጩን አይቶ እሽ አለ። ምክንያቱም እቴነሽ ያለችበት አይታወቅም ቢታወቅም ምናልባት ይገሉኛል ብሎ ስለሚፈራ፤ የአሁኗ ደግሞ ስሟ ባንች አየሁ ጥላሁን ትባላለች ለታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት ሁለተኛ ሚስት መሆኗ ነው። ከመጋባታቸው በፊት ግን አሜሪካ የሚባል ሃገር እንደማይወስዳት፤ በየጊዜው እየመጣ እንደሚጠይቃት፤ ብርም እየላከ እንደሚያስተዳድራት ከተስማሙ በኋላ ነበር ሰርጋቸውን ደብረ ማርቆስ ከተማ ላይ ያደረጉት። አሁን የ5 አመት ልጅ እንዳለውና ስሙም ዳግማዊ ታደሰ የኋላ እሸት እንደሚባል ጎረቤቶቹ ይናገራሉ። ይህንን ጉዳይ ማጣራት ይቻላል ምክንያቱም ለሚስቱና ለልጁ ቤት ሰርቶ ደብረታቦር እንዳስቀመጣቸው ጎረቤቶቹ ይናገራሉ። ጥያቄአቸውም ለምን መነኮሰ? አንድ ልጅ አስወልዶ እንዴት ይመነኩሳል? ብሎ የሚጠይቅም አለ ግን በብዙኃኑ ህብረተሰብ ግን 3ተኛ ሴት መሆኗ የታወቀ ሲሆን አቶ ሳሙኤል ከሰሙ ምናልባት እኔን (ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የአሁኑ መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ)ለመበቀል ሲል ልጄን ይገድልብኛል በሚል ፍራቻ የእናቱ የእህት ልጅ ተብላ ሚስቱ አዲስ ከሰራው ቤት እንድትቀመጥ ተደርጓል። ነገሮች እየታወቁ የመጡ እለት ግን እንጃ፡
    8- በአሁኑ ሰዓት የልጅቷ አባት ጋሸ ጥላሁን ባለቤቷ መምጣት አለበት እስከ መቼ ድረስ ነው እንደዚህ አይነት ትዳር ልጄ ተጠብሳ የምትኖር በማለት ቤተሰቡ በሁከት ላይ ይገኛል። ከዚህ ካለው ወንድሙ ጋር በመነጋገር እንዲሄድና እንዲያጽናናት እንደጠየቀው ምንጭ አግኝተናል።
    በኬንያ
    1- ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት የአሁኑ መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ ኢትዮጵያ ሰርቶ በመጣው ግፍ ተከታትለው የወንጄል ምርመራ ሰራተኞች ከኬንያ ባለስልጣኖች ጋር በመነጋገር በሰራው ወንጄል ምክንያት እስር ቤት እንዲገባ ተደርጎ እንደነበር በ እለቱ ኬንያ ተሰደው ከነበሩት ወገኖቻችን የደረሰን ምንጮች ያስረዳሉ
    2- ቢሆንም ነገሩ ልክ መሆኑና የተሰደደው በፖለቲካ ምክንያት እንደሆነ በማሳበብ ይግባኝ በመጠየቁ እና የቤተ ክርስቲያን አባቶች እንዲፈታ በመጠየቃቸው ምክንያት ሊፈታ ችሏል
    በአሜሪካ
    1- የኬንያ ኢምባሲ ቪዛ ከመታለት በኋላ ጉዞውን መጀመሪያ ወደ ኦክላንድ አድርጎ ነበር፤ ቢሆንም ጸባዩ ስላልተስማማና በዚያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ካሉት ወጣቶች ጋር ባለመግባባቱ ምክንያት በሁለተኛው ወር አቡነ መልከ ጼዴቅ አሰናበቱት
    2- ከዚያም ጉዞውን ወደ ሲያትል አደረገ። በዚያን ጊዜ ሲያትል አቡነ ዜና ማርቆስን ይዛ በፍቅር የምትጓዝበት እለት ነበር። ይህ ሰው ሲያትልን ከረገጠ ጀምሮ ሰው ከሰው ጋር መተራመስ ጀመረ፤ በዘር መከፋፈል ጀመረ፤ በጎሪጥ መተያየት ተጀመረ፤ እስካሁን ድረስ ያ ጠባሳ አለቀቀም።
    3- ቅዱስ ገብር ኤል ቤተ ክርስቲያን ከመጣ ወዲህ ከወጣቱ ጋር በፍጹም ተግባብቶ ሰርቶ አያውቅም፤ አባቶችን ሽፋን በማድረግ ለራስ ጥቅም ሲባል ብቻ ሰውን እያጋጨ ይገኛል አሁንም በዚሁ ምግባሩ እንደቀጠለበት ነው፤
    4- እኛ ገንዘባችን አውጥተን፤ ላባችንን ጠብ አድርገን ቤተ ክርስቲያናችንን ሰርተን እንዴት እንደዚህ አይነት ጉዞ እንጓዛለን።
    5- ያለነው ኢትዮጵያ አይደለም አሜሪካ እንጂ የምንኖረውም በነጻነት ነው ስለዚህ ልጆቹም የሰሩት ቤተ ክርስቲያናቸው እስከ ሆነ ድረስ ነጻነታቸውን አግኝተው ማገልገል መሥራት አለባቸው ቦታም እንዲሰጣቸውና ወጣቱን ወጣቱ እንዲመራው ያስፈልጋል
    6- ታደሰ ግን ይህን ስለማይፈልግ እናቶቻችንን በሚያባብል ቃላት በመጠቀም (እናትየ) በሚል የውሸት አንደበት በተሞላበት እየደለለ ልጆቻችንን ግን እየበደለ ይገኛል። እነዚህ እናቶች እስከመቼ ድረስ የዚህን ሰው ሴራ እያዩ ዝም ይላሉ? ሰበካ ጉባኤውስ ለምን ስራውን በደንብ አይሰራም ዝም ብሎ ገንዘብ መቁጠር ብቻ ነው እንዴ ስራው? ይታሰብበት
    7- ቅዱስ ገብርኤል ሲያትል የማን ናት? የህዝብ ወይስ የታደሰ? ወይስ የአቡነ ሉቃስ ይህ ጥያቄም ይመለስልን
    8- ታደሰ ሁልጊዜ አባቶችን ተገን አድርጎ ሴራውን እና በደሉን በልጆች ላይ ግፍ አሁንም እየሰራ ይገኛል። አቡነ ሉቃስ ደግሞ እሱን አትንኩብኝ ይላሉ? እኛስ ምንድን ነን ለሳቸው? ገንዘብ ማሰባሰቢያቸው ነን እንዴ? ነገ እኮ ጥለውት ይሞታሉ እንደ እኛ አስተሳሰብ ግን ለቤተ ክርስቲያናችን ጥሩ ቅርስ ጥለው ቢያልፉ መልካም ነው። በሥራቸው ሁልጊዜ እያሰብናቸው እያመሰገናቸው ብንኖር ይሻላል? ይህንን ጉዳይ አቡነ ሉቃስ እንዲያስቡበት እንጠይቃለን? ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ማንም የቤተ ክርስቲያን ልጅ ወይም የቤተ ክርስቲያን የእንጀራ ልጅ የለም፤ በአጠቃላይ ሁሉም የቤተ ክርስቲያን ልጆች ነን። ቤተ ክርስቲያን ለቅዳሴም ሆነ ለተለያዩ አገልግሎት የፈለጉትን ሰው እየመረጡ ማስገባት የፈለጉትን ሰው እየመረጡ ማስወጣት፤ ይህ የአባትነት ባህርይ አይደለም። አቡነ ሉቃስም ቢሆኑ አባትነታቸው ለታደሰ ብቻ ነው። ሌላውን ህብረተሰብ ገንዘብ ማከማቻ ማድረግ ነው የሚፈልጉት።
    9- ስለ ታደሰ አለምነህ የኋላ እሸት (መላከ ብርሃናት አባ ገብረ ሥላሴ) ብዙ ነገር ማለት ይቻላል ነገር ግን ይህን ክፉ ሐኬተኛ ፤ መሰሪና ዝሙተኛ ሰው እየቀደሰ ዝም ማለት ለምንድን ነው? ይመለስልን ጥያቄአችን
    ለሌላ ጊዜ እንመለስበታለን….. ብዙ ታሪክ አለ ያልገለጽነው እነመለስበታለን…….. ለታሪክ ተወቃሽ አያድርገን እግዚአብሄር ከ እንደዚህ አይነት ሰው ይጠብቀን። የገብር ኤል ም እመናን ነን ብሶታችንን የገለጽን፤ ለቤተ ክርስቲያናችን ታሪክ እንስራ!!!

    ReplyDelete
  5. ስለ እህታችን መመለስ የእግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን!!
    እህታችንን በቤቱ ያጽናልን የጠፉ ወገኖቻችንንም ሃሳቡን ይስጠቸው

    ReplyDelete
  6. خدمات تنظيف دبى 0567410494 التاج الملكى
    تمتلك الشركة العمالة وتكون مدربة على جميع أنواع التنظيف
    فيوجد في بعض المنازل والشقق العديد من البقع التي لا يمكن إزالتها بواسطة المساحيق العادية ولكن مع
    شركة تنظيف شقق دبى
    تمتلك أكثر المساحيق الغير عادية التي تعمل على إزالة البقع بسهولة تامة وتعقيم البقع وإزالتها نهائياً من البيوت، لذا تعتبر من أفضل الشركات التي تعمل في هذا المجال
    شركات تنظيف المنازل دبى


    ReplyDelete